Telegram Group & Telegram Channel
የአፄ ዮሐንስ ዘመነ መንግስት

ክፍል-ሁለት፦

አፄ ዮሐንስ 1ኛ በተለያዩ አገሮች ለጦርነትም፣ለሌላም ጉዳይ በሚጓዙበት ጊዜ በየደረሱበት አገር ሁሉ የሕዝቡን መሻት እየጠየቁ፣ህዝቡ የፈለገውን ነገር እየሰሩ፣ችግራችን ነው ያሉትን ነገር ሁሉ መፍትሔ እየሰጡ ነበረ የሚጓዙት።በርካታ ስራቸውም ዛሬ ድረስ እንደ ቅርስነት ተቀምጦ ሲገኝ፣የገነቧቸው ግንባታዎችም እስከ አሁን ተጠብቀው ለህዝብና ለምዕመኑ ግልጋሎት እየሰጡ ይገኛሉ።ከእነዚህ ውስጥም ከአገው ምድር የአገው ግምጃ ቤት ማርያምንና ሌሎች አብያተክርስቲያናትንም አስገንብተዋል።
እኒህ ንጉሠ ነገስት በጦር ሜዳ ውሎ ስኬትን፣በደግ ተግባራቸው በሕዝቡ ዘንድ ተወዳጅነትን፣በመንፈሳዊ ስራቸው ፅድቅን እንደገበዩ ይነገርላቸዋል።በተለይም መንፈሳዊነታቸው"ወደር የለሽ"የተባለለት ነበር።ሌሎችን ትተን አንዱን እንይላቸው።
ባለቤታቸው እቴጌ ሠብለወንጌል ከንስሐ አባታቸው(አንዳንድ መፅሐፍት ከመልከኛው ምግብ አብሳያቸው ጋር ነው ይላሉ)ፍቅር እንደጀመሩ በሰፊው ይነገር ነበር። አፄ ዮሐንስም ጉዳዩን በደንብ አውቀውታል።ከእለታት አንድ ቀን ንስሃ አባታቸው፣እቴጌ ሠብለ ወንጌልና አፄ ዮሐንስ 1ኛ በአንድ ማዕድ ቀርበው የተጠበሰ ዓሳ ይመገባሉ።አፄ ዮሀንስ ቤተ መንግስታቸው ውስጥ በሚገኘው የመኖሪያ ክፍላቸው በር ላይ እንደ ጠቢቡ ሰለሞን ሰው ሰራሽ ባህር አስበጅተው፣በባህሩም ውስጥ ዓሳ አስረብተው፣ከዚህም ዓሳ ውስጥ ተመርጦ እየተሰራ ለምግብነት ይውል ነበር።አሁንም ይሄ ሊበላ የቀረበው ዓሳ ከዚሁ ባህር የተገኘ ነው።እናም በዚህ ጊዜ ንጉሡ "ሶስታችን እውነት በንናገር ይህ የተጠበሰበ ዓሳ በህያውነት ተነስቶ እባህሩ ውስጥ ይገባ ነበር"ብለው ተናገሩ።ከዚህ በኋላ እቴጌይቱ "ቄሱን አግብቼ ብኖር እወዳለሁ"ብለው በግልፅ ተናገሩ።ቄሱም"እቴጌን አግብቼ ብኖር አመርጣለሁ " ሲሉ ንጉሱ ግን "ይችን ከንቱ አለም ንቄ ብመንን እወዳለሁ" ብለው ሶስቱም እውነት ተናግረው የየፍላጎታቸውን ተግባር እንደፈፀሙት በርካታ የታሪክ መዛግብት ያስረዳሉ።ባሉት መሠረትም የተጠበሰው ዓሳ ነብስ ዘርቶ ወደ ባህሩ ገባ ይባላል።


ይቀጥላል



tg-me.com/yekidst_hager777/2491
Create:
Last Update:

የአፄ ዮሐንስ ዘመነ መንግስት

ክፍል-ሁለት፦

አፄ ዮሐንስ 1ኛ በተለያዩ አገሮች ለጦርነትም፣ለሌላም ጉዳይ በሚጓዙበት ጊዜ በየደረሱበት አገር ሁሉ የሕዝቡን መሻት እየጠየቁ፣ህዝቡ የፈለገውን ነገር እየሰሩ፣ችግራችን ነው ያሉትን ነገር ሁሉ መፍትሔ እየሰጡ ነበረ የሚጓዙት።በርካታ ስራቸውም ዛሬ ድረስ እንደ ቅርስነት ተቀምጦ ሲገኝ፣የገነቧቸው ግንባታዎችም እስከ አሁን ተጠብቀው ለህዝብና ለምዕመኑ ግልጋሎት እየሰጡ ይገኛሉ።ከእነዚህ ውስጥም ከአገው ምድር የአገው ግምጃ ቤት ማርያምንና ሌሎች አብያተክርስቲያናትንም አስገንብተዋል።
እኒህ ንጉሠ ነገስት በጦር ሜዳ ውሎ ስኬትን፣በደግ ተግባራቸው በሕዝቡ ዘንድ ተወዳጅነትን፣በመንፈሳዊ ስራቸው ፅድቅን እንደገበዩ ይነገርላቸዋል።በተለይም መንፈሳዊነታቸው"ወደር የለሽ"የተባለለት ነበር።ሌሎችን ትተን አንዱን እንይላቸው።
ባለቤታቸው እቴጌ ሠብለወንጌል ከንስሐ አባታቸው(አንዳንድ መፅሐፍት ከመልከኛው ምግብ አብሳያቸው ጋር ነው ይላሉ)ፍቅር እንደጀመሩ በሰፊው ይነገር ነበር። አፄ ዮሐንስም ጉዳዩን በደንብ አውቀውታል።ከእለታት አንድ ቀን ንስሃ አባታቸው፣እቴጌ ሠብለ ወንጌልና አፄ ዮሐንስ 1ኛ በአንድ ማዕድ ቀርበው የተጠበሰ ዓሳ ይመገባሉ።አፄ ዮሀንስ ቤተ መንግስታቸው ውስጥ በሚገኘው የመኖሪያ ክፍላቸው በር ላይ እንደ ጠቢቡ ሰለሞን ሰው ሰራሽ ባህር አስበጅተው፣በባህሩም ውስጥ ዓሳ አስረብተው፣ከዚህም ዓሳ ውስጥ ተመርጦ እየተሰራ ለምግብነት ይውል ነበር።አሁንም ይሄ ሊበላ የቀረበው ዓሳ ከዚሁ ባህር የተገኘ ነው።እናም በዚህ ጊዜ ንጉሡ "ሶስታችን እውነት በንናገር ይህ የተጠበሰበ ዓሳ በህያውነት ተነስቶ እባህሩ ውስጥ ይገባ ነበር"ብለው ተናገሩ።ከዚህ በኋላ እቴጌይቱ "ቄሱን አግብቼ ብኖር እወዳለሁ"ብለው በግልፅ ተናገሩ።ቄሱም"እቴጌን አግብቼ ብኖር አመርጣለሁ " ሲሉ ንጉሱ ግን "ይችን ከንቱ አለም ንቄ ብመንን እወዳለሁ" ብለው ሶስቱም እውነት ተናግረው የየፍላጎታቸውን ተግባር እንደፈፀሙት በርካታ የታሪክ መዛግብት ያስረዳሉ።ባሉት መሠረትም የተጠበሰው ዓሳ ነብስ ዘርቶ ወደ ባህሩ ገባ ይባላል።


ይቀጥላል

BY ታሪክ ዘ ኢትዮጵያ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 280

Share with your friend now:
tg-me.com/yekidst_hager777/2491

View MORE
Open in Telegram


ታሪክ ዘ ኢትዮጵያ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Traders also expressed uncertainty about the situation with China Evergrande, as the indebted property company has not provided clarification about a key interest payment.In economic news, the Commerce Department reported an unexpected increase in U.S. new home sales in August.Crude oil prices climbed Friday and front-month WTI oil futures contracts saw gains for a fifth straight week amid tighter supplies. West Texas Intermediate Crude oil futures for November rose $0.68 or 0.9 percent at 73.98 a barrel. WTI Crude futures gained 2.8 percent for the week.

Should I buy bitcoin?

“To the extent it is used I fear it’s often for illicit finance. It’s an extremely inefficient way of conducting transactions, and the amount of energy that’s consumed in processing those transactions is staggering,” the former Fed chairwoman said. Yellen’s comments have been cited as a reason for bitcoin’s recent losses. However, Yellen’s assessment of bitcoin as a inefficient medium of exchange is an important point and one that has already been raised in the past by bitcoin bulls. Using a volatile asset in exchange for goods and services makes little sense if the asset can tumble 10% in a day, or surge 80% over the course of a two months as bitcoin has done in 2021, critics argue. To put a finer point on it, over the past 12 months bitcoin has registered 8 corrections, defined as a decline from a recent peak of at least 10% but not more than 20%, and two bear markets, which are defined as falls of 20% or more, according to Dow Jones Market Data.

ታሪክ ዘ ኢትዮጵያ from us


Telegram ታሪክ ዘ ኢትዮጵያ
FROM USA